am_tq/gen/35/06.md

260 B

ያዕቆብ የመጡበትን ስፍራ ለምን "ኤልቤቴል" ብሎ ጠራው?

ከኤሳው በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ስፍራ ራሱን ገልጦለት ስለ ነበረ ያዕቆብ "ኤልቤቴል" ብሎ ጠራው