am_tq/gen/32/03.md

431 B

ያዕቆብ ወደ ከነዓን በመጓዝ ላይ እያለ መልዕክት የላከው ወደ ማን ነበር?

ያዕቆብ ወደ ከነዓን በመጓዝ ላይ እያለ መልዕክት የላከው ወደ ወንድሙ ወደ ኤሳው ነበር

ያዕቆብ ይህንን መልዕክት የላከበት ዓላማ ምን ነበር?

ያዕቆብ በኤሳው ፊት ሞገስን ለማግኘት ፈልጎ ነበር