am_tq/gen/31/48.md

319 B

በያዕቆብና በላባ መካከል የተደረገው ቃል ኪዳን እንዲጠበቅ ምስክር ሆኖ የተጠራው ማን ነበር?

በያዕቆብና በላባ መካከል የተደረገው ቃል ኪዳን እንዲጠበቅ ምስክር ሆኖ የተጠራው እግዚአብሔር ነበር