am_tq/gen/31/45.md

584 B

ያዕቆብና ላባ ቃል ኪዳን በተገባቡበት ስፍራ ላይ ምን ምልክት አደረገ?

ያዕቆብና ላባ ቃል ኪዳን በተገባቡበት ስፍራ ላይ የድንጋይ ሐውልት በማቆም ምልክት አደረጉ

በያዕቆብና በላባ መካከል የተደረገው ቃል ኪዳን እንዲጠበቅ ምስክር ሆኖ የተጠራው ማን ነበር?

በያዕቆብና በላባ መካከል የተደረገው ቃል ኪዳን እንዲጠበቅ ምስክር ሆኖ የተጠራው እግዚአብሔር ነበር?