am_tq/gen/31/12.md

280 B

እግዚአብሔር የላባን ከብቶች ወስዶ ለያዕቆብ የሰጠው እንዴት ነበር?

እግዚአብሔር፣ የያዕቆብ ደሞዝ የሆኑትን እንስሶች ዥንጉርጉርና ነቁጣ ያለባቸው እንዲሆኑ አደረጋቸው