am_tq/gen/29/11.md

256 B

ያዕቆብ ለራሔል ምን ነገራት? እርሷስ ከዚያ በኋላ ምን አደረገች?

ያዕቆብ የአባቷ ዘመድ መሆኑን ለራሔል ነገራት፣ ራሔልም እየሮጠች ሄደችና ለአባቷ ነገረችው