am_tq/gen/27/11.md

295 B

ያዕቆብ ምግቡን ለይስሐቅ ለማቅረብ የፈራው ለምን ነበር?

ኤሳው ጸጉራም ሲሆን ያዕቆብ ለስላሳ በመሆኑና ይስሐቅ ቢዳስሰውና እንዳታለለው ቢያውቅ እርሱን እንዳይረግመው ፈርቶ ነበር