እግዚአብሔር አምላክ ይህንን እንደሚያደርግ የተናገረው አብርሃም ድምፁን ስለታዘዘና ፍርዱን፣ ትዕዛዙን፣ ሥርዓቱንና ሕጉን ስለ ጠበቀ ነው
ርብቃ እህቱ መሆኗን ይስሐቅ ለጌራራ ሰዎች ነገራቸው