am_tq/gen/26/06.md

523 B

እግዚአብሔር አምላክ ይህንን እንደሚያደርግ የተናገረው ለምንድነው?

እግዚአብሔር አምላክ ይህንን እንደሚያደርግ የተናገረው አብርሃም ድምፁን ስለታዘዘና ፍርዱን፣ ትዕዛዙን፣ ሥርዓቱንና ሕጉን ስለ ጠበቀ ነው

ይስሐቅ ስለ ሚስቱ ስለ ርብቃ ለጌራራ ሰዎች ምን አላቸው?

ርብቃ እህቱ መሆኗን ይስሐቅ ለጌራራ ሰዎች ነገራቸው