am_tq/gen/26/04.md

289 B

እግዚአብሔር አምላክ ለአባቱ ለአብርሃም ስለ ማለለት መሐላ ለይስሐቅ የነገረው ምንድነው?

እግዚአብሔር አምላክ ለአብርሃም የማለለትን መሐላ ለይስሐቅ እንደሚፈጽምለት ነገረው