am_tq/gen/25/21.md

238 B

ርብቃ ልጅ ስላልነበራት ይስሐቅ ምን አደረገ?

ይስሐቅ ስለ ሚስቱ ወደ እግዚአብሔር አምላክ ጸለየ፣ እግዚአብሔርም ጸሎቱን ሰማው፣ ርብቃም ፀነሰች