am_tq/gen/24/59.md

293 B

የአብርሃም አገልጋይ ወዲያውኑ መሄድ እንደሚፈልግ በተናገረ ጊዜ፣ ርብቃ የተናገረችው ምን ለማድረግ እንደምትፈልግ ነበር?

ርብቃ ከአገልጋዩ ጋር ለመሄድ እንደምትፈልግ ተናገረች