am_tq/gen/24/26.md

281 B

አገልጋዩ፣ ርብቃ ከአብርሃም ጋር እንደምትዛመድና ሌሊቱን ከቤተሰቦችዋ ጋር ማሳለፍ እንደሚችል በሰማ ጊዜ ምን አደረገ?

አገልጋዩ ለእግዚአብሔር አምላክ ሰገደ፣ ባረከውም