am_tq/gen/24/10.md

260 B

አብርሃም አገልጋዩን ያስጠነቀቀው ይስሐቅን ምን እንዳያደርገው ነበር?

አገልጋዩ ይስሐቅን አብርሃም ወደ መጣበት አገር እንዳይመልሰው አብርሃም አስጠነቀቀው