am_tq/gen/22/07.md

720 B

አብረው በመጓዝ ላይ እያሉ ይስሐቅ አብርሃምን የጠየቀው ምን ነበር?

ይስሐቅ አብርሃምን፣ "የመሥዋዕቱ በግ የት አለ?" ብሎ ጠየቀው

አብርሃም የይስሐቅን ጥያቄ የመለሰው እንዴት ነበር?

አብርሃም፣ የመሥዋዕቱን በግ እግዚአብሔር ራሱ ያዘጋጃል አለ

ወደ ቦታው በደረሱ ጊዜ አብርሃም ለሚቃጠል መሥዋዕት ያዘጋጀው ምን ነበር? ያዘጋጀውስ እንዴት አድርጎ ነው?

አብርሃም ይስሐቅን አስሮ በመሠዊያው ላይ በማጋደም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው