am_tq/gen/20/10.md

237 B

አብርሃም፣ ሣራ እህቱ እንደ ሆነች ለአቢሜሌክ የነገረው ለምንድነው?

አቢሜሌክ በሣራ ምክንያት እንዳይገድለው ስለ ፈራ መሆኑን አብርሃም ተናገረ