am_tq/gen/18/16.md

742 B

ሰዎቹ ከአብርሃም ቤት ከወጡ በኋላ በየት አቅጣጫ ሄዱ?

ሰዎቹ ከአብርሃም ቤት ወጥተው ወደ ሰዶም ሄዱ

እየተራመዱ እያሉ እግዚአብሔር አምላክ የጠየቀው ምን ዓይነት ጥያቄ ነበር?

እግዚአብሔር አምላክ፣ "እኔ የማደርገውን ከአብርሃም እሰውራለሁን?" አለ

እግዚአብሔር አምላክ ለአብርሃም የሰጠውን ተስፋ እንዲፈጽም አብርሃም ምን ማድረግ አለበት አለ?

እግዚአብሔር አምላክ፣ አብርሃም ጽድቅንና ፍርድን እንዲያደርጉ ልጆቹንና ቤተሰቦቹን ማስተማር አለበት አለ