am_tq/gen/17/09.md

1.3 KiB

እግዚአብሔር አምላክ የቃል ኪዳኑ አካል አድርጎ ለአብርሃም ዘሮች የሚሰጣቸው ምንድነው?

እግዚአብሔር አምላክ የቃል ኪዳኑ አካል አድርጎ ለአብርሃም ዘሮች የከነዓንን ምድር ሁሉ ሰጣቸው

እግዚአብሔር አምላክ በእርሱና በአብርሃም ዘሮች መካከል ምን ዓይነት ግንኙነት ይሆናል አለ?

እግዚአብሔር አምላክ ለአብርሃም ዘሮች አምላካቸው እንደሚሆን ተናገረ

እግዚአብሔር አምላክ በእርሱና በአብርሃም መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት የሚሆን ምን እንዲደረግ አዘዘ?

እግዚአብሔር አምላክ በእርሱና በአብርሃም መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት እንዲሆን ወንድ ሁሉ እንዲገረዝ አዘዘ

እግዚአብሔር አምላክ በእርሱና በአብርሃም መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት የሚሆን ምን እንዲደረግ አዘዘ?

እግዚአብሔር አምላክ በእርሱና በአብርሃም መካከል ላለው ቃል ኪዳን ምልክት እንዲሆን ወንድ ሁሉ እንዲገረዝ አዘዘ