am_tq/gen/17/07.md

291 B

እግዚአብሔር አምላክ የአብራምን ስም ወደ ምን ለወጠው? ትርጉሙስ ምንድነው?

እግዚአብሔር አምላክ የአብራምን ስም ወደ አብርሃም ለወጠው፣ ይኸውም፣ "የብዙ ሕዝብ አባት" ማለት ነው