አብራምና ሎጥ የነበራቸው እጅግ ብዙ ነበርና በአንድነት ይቀመጡ ዘንድ ምድር አልበቃቸውም፣ በዚህ ምክንያት ጠብ ሆነ
አብራም፣ ሎጥ የሚኖርበትን እንዲመርጥና እርሱም ከሎጥ ተለይቶ ወደሚኖርበት ለመሄድ ምርጫ አቀረበ