am_tq/gen/12/08.md

251 B

አብራም ለእግዚአብሔር አምላክ አምልኮን ያቀረበው እንዴት ነበር?

አብራም ለእግዚአብሔር አምላክ መሠዊያን ሠራ፣ የእግዚአብሔር አምላክንም ስም ጠራበት