am_tq/gen/10/30.md

292 B

ከጥፋት ውሃ በኋላ የኖኅ ልጆች በየነገዳቸው በምድር ላይ ተበተኑ፣ በተበተኑ ጊዜ እያንዳንዱ ነገድ የራሱ ምን ነበረው?

ነገዶቹ በተበተኑ ጊዜ እያንዳንዱ ነገድ የራሱ ቋንቋ ነበረው