am_tq/gen/03/04.md

863 B

ሴቲቱ በገነት መካከል ካለው ዛፍ ከበሉ እንደሚሞቱ እግዚአብሔር እንደነገራቸው በተናገረች ጊዜ እባቡ ምን አለ?

እባቡ፣ "በእርግጥ አትሞቱም" አለ

እባቡ የተናገረው፣ ሰውየውና ሴቲቱ ከፍሬው ከበሉ ምን እንደሚሆኑ ነበር?

እንደ እግዚአብሔር እንደሚሆኑ፣ መልካምንና ክፉን እንደሚያውቁ እባቡ ተናገረ

ሴቲቱን ወደ ሕይወት ዛፍ የሳባት ምን ነበር?

ሴቲቱ ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደሆነ፣ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፣ ለጥበብም መልካም እንደሆነ አየች

ፍሬውን የበላው ማን ነበር?

ሴቲቱ በላች፣ ለባሏ ጥቂት ሰጠችውና እርሱም ደግሞ በላ