am_tq/gen/03/01.md

259 B

እባቡ ለሴቲቱ ያቀረበው የመጀመሪያ ጥያቄ ምን ነበር?

እባቡ ሴቲቱን፣ "በእውነቱ እግዚአብሔር፣ 'በገነት ካለው ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ' ብሏችኋል?" በማለት ጠየቃት