am_tq/gen/01/11.md

223 B

እግዚአብሔር በሦስተኛው ቀን ምን ሕያዋን ነገሮችን ፈጠረ?

በሦስተኛው ቀን እግዚአብሔር እፅዋትን፣ የፍሬ ዛፎችንና አትክልቶችን ፈጠረ