am_tq/gal/06/14.md

588 B

ጳውሎስ በምን ኮራሁ አለ?

ጳውሎስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል እኮራለሁ አለ። [6:14]

ከመገረዝ ወይንም ካለመገረዝ ይልቅ ምን አስፈላጊ ነው?

አዲስ ፍጥረት መሆን ነው አስፈላጊው ነገር። [6:15]

ጳውሎስ በማን ላይ ሰላም እና ምህረት እንዲሆን ተመኘ?

ጰውሎስ በአዲሱ ፍጥረት ሕግ የሚመላለሱትን እና በእሥራኤል አምላክ ላይ ሰላም እና ምህረትን ይመኘል። [6:16]