am_tq/gal/06/06.md

696 B

ቃሉን የሚማር ሰው ከአስተማረው ጋር ምን ማድረግ አለበት?

ቃሉን የተማረ ሰው መልካምን ነገር ሁሉ ከሚያስተምረው ጋር ማካፈል አለበት። [6:6]

አንድ ሰው በመንፈስ በሚዘራው ዘር ምን ይሆናል?

ሰው በመንፈስ የሚዘራውን ያጨዳል። [6:7]

ለራሱ ስጋ የሚዘራ ሰው ምን ያጭዳል?

ለራሱ ስጋ የሚዘራ ሰው ከራሱ ስጋ መበስበስን ያጭዳል። [6:8]

በመንፈስ የሚዘራ ሰው ምን ያጨዳል?

በመንፈስ የሚዘራ ሰው ከመንፈስ የዘላለምን ሕይወት የጭዳል። [6:8]