ጳውሎስ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ገላቲያ ሰዎች ሲመጣ የስጋ ህመም ነበረው። [4:13]
ጳውሎስ ችግር ቢኖርበትም አንኳ የገላቲያ ሰዎች እንደ እግዚአብሔር መልአክ እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ተቀበሉት። [4:14]