786 B
786 B
እግዚአብሔር ከማወቃችን በፊት የማን ባሪያዎች ነን?
እግዘአብሔርን ከማወቃችን በፊት በባህሪያቸው ፈጽሞ አማልክት ላልሆኑት ይህንንም ዓለም ለሚገዙ መናፍስቶች ባሪያዎች ነበርን። [4:8]
ጳውሎስ የገላቲያ ሰዎች ወደ ምን ሲመለሱ ግራ ገባው?
ጳውሎስ የገላቲያ ሰዎች ዓለምን ወደሚገዙ መናፍስቶች እየተመለሱ በመሆናቸው ግራ ተጋባ። [4:9]
የገላቲያ ሰዎች ሲመለሱ ሲየይ ጳውሎስ ምን ሰጋላቸው?
ጳውሎስ የገላቲያ ሰዎች እንደገና ባሪየዎች እንዳይሆኑና በከንቱ እንደደከመ ስጋት ያዘው። [4:9]