am_tq/ezr/06/11.md

413 B

አይሁድን ለመርዳት የወጣውን ትእዛዝ የሚቃወም ሰው ምን እንዲደረግ ታዞ ነበር?

አይሁድን ለመርዳት የወጣውን ትእዛዝ የሚቃወም ሰው ከቤቱ ምሰሶ ተነቅሎ በምሰሶው ላይ እንዲሰቅል፣ በዚያ ድርጊቱም ምክንያት ቤቱ የቆሻሻ መጣያ እንዲሆን ታዞ ነበር። [6፡11-13]