የእስራኤል አምላክ ክብር በበሩ መግቢያ ከነበረው ከኪሩቤል ላይ ተነሣ
እግዚአብሔር አምላክ፣ በከተማይቱ ስለሚፈጸመው ታላቅ ኃጢአት በሚያዝኑና በሚተክዙት ግንባር ላይ ምልክት እንዲያደርግባቸው ለጸሐፊው ነገረው