am_tq/exo/32/21.md

562 B

ሙሴ የወርቁን ጥጃ ምን አደረገው?

ሰዎቹ የሠሩትን ጥጃ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፤ እስኪደቅቅ ድረስ ፈጨው፤ በውሃውም ላይ በተነው፤ ከዚያም የእስራኤል ሕዝብ እንዲጠጡት አደረገ፡፡ [32: 20-23]

እንደ አሮን አነጋገር የወርቁ ጥጃ የተሠራው እንዴት ነው?

እንደ አሮን አነጋገር ሕዝቡ ወርቅ ሰጡት፤ እርሱም በእሳት ውስጥ ጣለው፤ ጥጃውን ሆኖ ወጣ፡፡ [32: 24]