am_tq/exo/28/39.md

565 B

እስራኤላውያን ለይተው በሚያቀርቧቸው ከማናቸውም የተቀደሱ ሥጦታዎች ጋር የተያያዘ በደልን አሮን የሚሸከመው እንዴት ነው?

እስራኤላውያን ለይተው በሚያቀርቧቸው ከማናቸውም የተቀደሱ ሥጦታዎች ጋር የተያያዘ በደልን አሮን የሚሸከመው “ቅዱስ ለእግዚአብሔር” የሚል እንደ ማሕተም የተቀረጸበት ወርቅን በመጠምጠሚያው ላይ በማድረግ ነው፡፡ [ 28: 38-39]