ሙሴ ለእግዚአብሔር የቀረበውን የኅብረት መሥዋዕት የበሬዎቹን ደም እኩሌታ ወስዶ በጎድጓዳ ሰሐን ውስጥ አደረገው፤ የተቀረውን እኩሌታ በመሠዊያው ላይ ረጨው፡፡ [ 24: 5]