ሰውየው ሳያውቅ አንድ ሰው በድንገት ቢገድል እግዚአብሔር ሸሽቶ ሊያመልጥ የሚችልበት ሥፍራ ይወስንለታል፡፡ [ 21: 13-16]
አባቱን ወይም እናቱን የሚራገም በእርግጥ መገደል ይገባዋል፡፡ [ 21: 17]