am_tq/exo/19/03.md

396 B

የእግዚአብሔር ልዩ ርስቱ መሆን ከፈለጉ እስራኤላውያን ምን ማድረግ ይገባቸዋል?

እስራኤላውያን የእግዚአብሔርን ድምፅ ሰምተው መታዘዝና ቃል ኪዳኑን መጠበቅ ይገባቸዋል፤ በዚያን ጊዜ ከሕዝቦች ሁሉ መካከል የእርሱ ልዩ ርስቱ ይሆናሉ፡፡ [ 19: 5-8]