am_tq/exo/17/14.md

391 B

እግዚአብሔር ሙሴን ከአማሌቅ ጋር የተደረገውን ጦርነት ለምን እንዲመዘግብ ነገረው?

እግዚአብሔር ሙሴ ስለ ጦርነቱ በመጽሐፍ እንዲፅፍ ነገረው፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ከሰማይ በታች የአማሌቅን ዝክር ሙሉ በሙሉ ስለሚያጠፋ ነው፡፡ [ 17: 14-16]