እግዚአብሔር ሙሴ ዓለቱን በበትሩ እንዲመታው ነገረው፤ ሕዝቡ የሚጠጡት ውሃ ከዓለቱ ውስጥ ይወጣላቸዋል፡፡ [ 17: 6-8]
አማሌቅ እስራኤልን ሲያጠቃ ሙሴ የእግዚአብሔርን በትር ይዞ በኮረብታው ጫፍ ላይ ቆሞ ነበር፡፡ [ 17: 9-10]