ዮሴፍ እስራኤላውያንን አጥንቶቼን ከእናንተ ጋር ትወስዳላችሁ ብሎ አስምሏቸው ነበር፡፡ [13: 19-20]
በሌሊት ብርሃን ሊያበራላቸው በእሳት ዓምድ ይሄድ ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ በቀንም በሌሊትም መጓዝ ይችሉ ነበር፡፡ [ 13: 21-22]