am_tq/exo/12/26.md

601 B

እስራኤላውያን ልጆቻቸው “ይህ የአምልኮ ድርጊት ትርጉሙ ምንድነው?” ብለው ሲጠይቋቸው ምን ማለት ይገባቸዋል?

እስራኤላውያን ልጆቻቸው “ይህ የአምልኮ ድርጊት ትርጉሙ ምንድነው?” ብለው ሲጠይቋቸው “ይህ የእግዚአብሔር ፋሲካ መሥዋዕት ነው፤ ምክንያቱም ግብፃውያንን በመታ ጊዜ በግብፅ የእስራኤላውያንን ቤቶች አልፎ ቤቶቻችንን ነጻ አወጣ” ማለት ይገባቸዋል፡፡ [ 12: 26]