am_tq/exo/12/15.md

661 B

ከመጀመሪያው ቀን አንስቶ እስከ ሰባተኛው ቀን እርሾ ያለበትን እንጀራ የበላ ማንም ሰው ምን ይሆንበታል?

ከመጀመሪያው ቀን አንስቶ እስከ ሰባተኛው ቀን እርሾ ያለበትን እንጀራ የበላ ያ ሰው ከእስራኤል ተለይቶ መጥፋት አለበት፡፡ [ 12: 15]

በሰባቱ እርሾ የለሽ ቀናት እስራኤላውያን መሥራት የሚችሉት ብቸኛ ሥራ ምንድን ነው?

በእነዚህ ቀናት ለሁሉም የሚበሉትን ከማብሰል በስተቀር ምንም ሥራ አይሠራም፡፡ [ 12: 16-17]