am_tq/exo/08/22.md

656 B

በጌሤም ዝንቦች የማይኖሩት ለምንድን ነው?

በጌሤም የዝንብ መንጋ እንዳይኖር እግዚአብሔር የጌሤምን ምድር የተለየ ነገር ያደርግላታል፤ ይህ የሚሆነው እግዚአብሔር በምድሪቱ መካከል እንዳለ ፈርዖን እንዲያውቅ ነው፡፡ [8: 22-24]

እስራኤላውያን በግብፅ የማይሠዉት ለምንድን ነው?

እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር ለአምላካቸው የሚያቀርቡት መሥዋዕት በግብፃውያን በኩል አስጸያፊ ነገር ስለሆነ ነው፡፡ [8: 22-24]