የዕብራውያን ሴቶች ብርቱዎች ስለሆኑ አዋላጆቹ ወደ እነርሱ ከመምጣታቸው በፊት እንደሚወልዱ ተናገሩ፡፡ [ 1: 19-21]
ፈርዖን ሕዝቡን ሁሉ የሚወለዱትን ወንዶች ልጆች ወደ ወንዝ እንዲጥሏቸው አዘዘ፡፡ [1: 22]