am_tq/est/08/03.md

446 B

መርዶክዮስ በሐማ ንብረት ላይ የተሾመው ለምንድን ነው?

በሐማ ንብረት ላይ እንዲሾም መርዶክዮስን የመረጠችው አስቴር ነች። [8፡2-3]

ንጉሡ አስቴር ተነሥታ በፊቱ እንድትቆም ያደረገው ምንድን ነው?

ንጉሡ የወርቅ ዘንጉን ለአስቴር ዘረጋላት፤ እርሷም ተነሥታ በፊቱ ቆመች። [8፡4]