am_tq/est/04/09.md

543 B

ወንድም ሆነ ሴት፣ ማንም ሰው ሳይጠራ ንጉሡ ወደሚገኝበት ወደ ውስጠኛው አደባባይ ቢገባ ምን ይደርስበት ነበር?

ወንድም ሆነ ሴት፣ ማንም ሰው ሳይጠራ ንጉሡ ወደሚገኝበት ወደ ውስጠኛው አደባባይ ለሚገባ ሰው የተደነገገው ሕግ አንድ ብቻ ነበር፦ መገደል፤ ይኸውም ከሞት ይተርፍ ዘንድ ንጉሡ የወርቅ ዘንጉን ካልዘረጋለት በቀር ነበር። [4፡11]