am_tq/eph/04/11.md

660 B

ክርስቶስ ለአካሉ ከሰጣቸው አምስት ስጦታዎች መካከል ጰውሎስ በስም የሚጠቅሳቸው የትኞቹን ናቸው?

ክርስቶስ ለአካሉ ሐዋሪየትን፣ ነቢየትን፣ ወንጌላዊያንን፣ መጋቢዎችን እና አስተማሪዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ። [4:11]

እነዚህ ለአካሉ የተሰጡ አምስት ስጦታዎች ለምን ዓለማ እንዲውሉ ነው የታቀደው?

ለአካሉ የተሰጡ አምስቱም ስጦታዎች አማኞችን ለአገልግሎትና አካሉን ለመገንባት ታቅደው የተሰጡ ናቸው። [4:12]