am_tq/eph/03/14.md

661 B

በእግዚአብሔር ስም የተሰየመ እና የተፈጠረ ምንድን ነው?

በሰማይና በምድር ያሉ ቤተሰቦች በሙሉ በአብ ተሰይመዋል ተፈጥረዋልም። [3:14]

በእግዚአብሔር ስም የተሰየመ እና የተፈጠረ ምንድን ነው?

በሰማይና በምድር ያሉ ቤተሰቦች በሙሉ በአብ ተሰይመዋል ተፈጥረዋልም። [3:15]

ጰውሎስ አማኞች በምን እንዲበረቱ ይጸልያል?

ጳውሎስ አማኞች በእግዚአብሔር መንፈስ አማካይነት ባለው ኃይል እንዲበረቱ ይጸልያል። [3:16]