am_tq/eph/02/13.md

1.2 KiB

አንዳንድ የማያምኑ አህዛብ ወደ እግዚአብሔር ምን አቀረባቸው?

አንዳንድ የማየምኑ አህዛብ ወደ እግዚአብሔር የቀረባቸው የክርሰቶስ ደም ነው። [2:13]

ክርስቶስ በአህዛብ እና በአይሁድ መካከል የነበረውን ግንኙነት እንዴት ቀየረው?

ክርስቶስ በሰውነቱ በመካከላቸው ያለው የጥል ግድግዳ በማፍረስ አህዛብን እና አይሁድን አንድ ሰው አደረጋቸው። [2:14]

በአይሁድ እና በአህዛብ መካከል ሰላምን ለማድረግ ክርስቶስ ምንን አስወገደ?

ክርስቶስ በአይሁድ እና በአህዛብ መካከል ሰላምን ለማድረግ የህግጋትና የደንቦችን ትዕዛዛትን አስወገደ። [2:15]

በአይሁድ እና በአህዛብ መካከል ሰላምን ለማድረግ ክርስቶስ ምንን አስወገደ?

ክርስቶስ በአይሁድ እና በአህዛብ መካከል ሰላምን ለማድረግ የህግጋትና የደንቦችን ትዕዛዛትን አስወገደ። [2:16]