የማያምኑት ሁሉም በመተላለፋቸው እና በኃጢያታቸውውስጥ ሙታን ናቸው [2:1]
በማይታዘዙት ልጆች ውስጥ በአየር ላይ ላሉት አለቆች ገዢ የሆነው መንፈስ ይሠራል። [2:2]
ሁሉም አማኞች በፍጥረታቸው የቁጣ ልጆች ናቸው። [2:3]