am_tq/ecc/05/08.md

584 B

ድኻ ተጨቁኖ፣ ፍትሕ ተጓድሎበት፣ መብቱም ተረግጦበት የሚያይ ማንም ሰው ጉዳዩ በማንም ዘንድ ያልታወቀ መስሎት መደነቅ የሌለበት ለምንድን ነው?

ድኻ ተጨቁኖ፣ ፍትሕ ተጓድሎበት፣ መብቱም ተረግጦበት የሚያይ ማንም ሰው ጉዳዩ በማንም ዘንድ ያልታወቀ መስሎት መደነቅ የሌለበት አንዱን አለቃ የበላዩ ስለሚመለከተው፣ በሁለቱም ላይ ደግሞ ሌሎች ከፍ ያሉ ስላሉ ነው።