am_tq/dan/09/12.md

609 B

ከሃጢያታቸው የተነሳ እስራኤል ላይ የደረሰው ምን ነበር?

በእግዚአብሔር አገልጋይ በሙሴ በኩል የተሰጠውን ሕግ በመሐላ የተገለጠውን ርግማን ሁሉ በእነሱ ላይ መጣባቸው። [ 9:8-11]

እግዚአብሕር በእስራኤልና በገዥዎችዋላይ የተናገረውን ቃሉን ያጸናው እንዴት ዴት ነበር?

እግዚአብሕር የተናገረውን ቃሉን ለማጽናት በእስራኤልና በገዥዎችዋ ላይ ታላቅ መከራ በማምጣት ነው።[ 9:12]